እሱማ!

Poems

(ብበላይ አምበላይ) –

ቋንቋ ብሎ አማርኛ
ፊደሉ ከየት መጣ ስደተኛ
እሱም ቢሆን ዲቃላ አይሉት ቀጥተኛ
ኣባቱ አይታወቅ ከናቱ የተኛ
ዐብይ አህመድ መዘዘኛ
ያልሄደውን መንደር
ያልረገጠው አፈር
ያልቀመሰው ኩሸር
ያልጠነጠነው ድር
ያልቀመመው ሻጥር
ያልጎነጎነው ምስጥር
ያላቀፈው እግር
ቀይ ይህን ጥቁር
የለም በዚች ዓለም ምድር::

መልከ መልካሙ መሳይ ዐብይ
አውራ መንገድ ቁሞ የዋሁን አታላይ
ሰይጣኑ ኢሳያስ በፍቅር አምስሎ ያሳበደሰው
የሰው ግድያና ሞት ሊያስደስተው
የአገር ህልውና አስረግጦ
ከባዕድ ሸርኮ ሕዝቡን ለረሃብ አጋልጦ::

ንጉሥ ለመሆን አገሩን ሲያቃጥል
የአለም ሕዝብ ሲማፀን ሲለምን እሱን ወደ ጥሩ ጎደና እንዲመልስ
ምክር ጥሶ ሕዝቡን ሲገድል
የእግዚአብሄር አማኝ ነኝ ብሎ ሲክድ
ሕዝቡን ለማንፃት ብዙ ሃይል ሲያሳማራ
የኢሳያስ ምክር ብቻ ነው የሚሰማ የሚያወራ::

ለሕዝቤ ፍትህ ብዬ አልበረከክም
አደባባይ ቁሜ ለትግሌ አልፈራም
ነፃነቴ ለድርድር አይቀርብም::

ህብረቀለም ስትለውጥ
ስታደባ ስታደፍጥ
ቅጠል ያህል ስትኮማተር
ስትቀበቀብ አዞን ለመምሰል
የትግራይ ጀግና ምላሱ እያወላወለ ዓይኑ አተኩሮ ሲከታተል
በራሪውን ሁሉ ጠልፎ ሲጥል::

ዐብይ ውሸታም አታላይ
ምሽጉ በዛፍ ላይ
እቅዱ ከአቅሙ በላይ
ግን ትጥቁ በምላስ ብቻ
ጋሻው የተሽቆጠቆጠ ዛቻ
ቆርጦው ቢመክትዋት እግሬ አውጭን በሩጫ::

ይህ ነው ሓቁ የሚመስል
የአማራ ምስል
ይውጣ ይናገር
ካለሌላ ትንግርት አዘል
እኔው ያደረግኩት ድል ውሽት ነው የሚል::

ሓቁን ይዤ እታገላለሁ
በደሌን የአለም ሕብረተሰብ ይወቅልኝ ይመስክርልኝ
እንደገና ትጥቄን አጠናክሬ ሕዝቤን እከላከላለሁ
መጨረሻው ድሉ የኔ ነው ብያለሁ
በእርግጥም መስዋት ከፍዬ ነፃነቴን አረጋግጣለሁ ::

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *